አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት መስፈርቶች በፖሊስ የስልጠና ስርዓት ትምህርት ውስጥ በሚካተቱበት ሁኔታ ላይ ውይይት መካሄዱን ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታወቀ።
በውይይቱ ከኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ እና ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የተውጣጡ ተወካዮች እንዲሁም የክልል ፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋማት ሃላፊዎች ተሳትፈዋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት መስፈርቶች በፖሊስ የስልጠና ስርዓት ትምህርት ውስጥ በሚካተቱበት ሁኔታ ላይ ውይይት መካሄዱን ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታወቀ።
በውይይቱ ከኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ እና ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የተውጣጡ ተወካዮች እንዲሁም የክልል ፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋማት ሃላፊዎች ተሳትፈዋል።