አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለረዥም ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር የኢኮኖሚ አማካሪ ሆነው ያገለገሉት አቶ ንዋይ ገብረአብ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ።
አቶ ንዋይ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው የካቲት 16 ቀን 2012 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው የሚታወስ ነው።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለረዥም ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር የኢኮኖሚ አማካሪ ሆነው ያገለገሉት አቶ ንዋይ ገብረአብ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ።
አቶ ንዋይ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው የካቲት 16 ቀን 2012 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው የሚታወስ ነው።