አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ባህሬን የንግድና የባህል ፌስቲቫል ሳምንት ተጀመረ።
በባህሬን የኢፌዴሪ የክብር ቆንስላ ፅህፈት ቤት ኩዌት ከሚገኘው ሚሲዮን ጋር በጋራ የባህል ፌስቲቫሉን አዘጋጅተዋል።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ባህሬን የንግድና የባህል ፌስቲቫል ሳምንት ተጀመረ።
በባህሬን የኢፌዴሪ የክብር ቆንስላ ፅህፈት ቤት ኩዌት ከሚገኘው ሚሲዮን ጋር በጋራ የባህል ፌስቲቫሉን አዘጋጅተዋል።