የሀገር ውስጥ ዜና

ለ2014/15 የምርት ዘመን የሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ በበቂ ሁኔታ ለአርሶ አደሩ ማድረስ እንደሚቻል ተገለፀ

By Feven Bishaw

March 31, 2022

 

ለአርሶ አደሩ በወቅቱ መሰራጨት እና መድረስ እንዲችልም ከባድ ተሽከርካሪዎችን እና የባቡር ፉርጎን በመጠቀም በቀን በአማካይ ከ70  እስከ 80  ሺህ ኩንታል ማዳበሪያ በቀን ወደ ሃገር ውስጥ እየገባ መሆኑንም ነው ያነሱት፡፡

ይህም በመሆኑ  የአርሶ አደሩ  የአፈር ማዳበሪያ ፍላጎት ላይ እጥረት እንደማይፈጠር ሃላፊው አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።