የሀገር ውስጥ ዜና

ቦርዱ ከተለያዩ የአካል ጉዳተኛ ማህበራት ጋር ምክክር እያካሄደ ነው

By Tibebu Kebede

February 27, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተለያዩ የአካል ጉዳተኛ ማህበራት ጋር ምክክር እያደረገ ነው።

ቦርዱ አካል ጉዳተኞች በምርጫ ሂደት ስላላቸው ተሳትፎ እንዲሁም በአዲሱ የምርጫ ህግ አካታችነት ዙሪያ ነው ውይይቱን እያደረገ ያለው።