የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ የ27 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ የመግባቢያ ስመምነት ተፈራረሙ

By Tibebu Kebede

February 27, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ድጋፍ የሚውል የ27 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።

ሁለቱ ሀገራት ሶስት የመግባቢያ ስምምነቶችን ነው የተፈራረሙት።