የሀገር ውስጥ ዜና

የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ “መደመር” መፅሃፍ ምረቃ በሚሌኒየም አዳራሽ ተካሂዷል

By Tibebu Kebede

October 21, 2019

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተፃፈው “መደመር” መፅሃፍ ምረቃ በሚሌኒየም አዳራሽ ተካሂዷል።

በምረቃው ላይም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።