አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የሰቆጣ ቃል ኪዳን ስምምነት ፕሮግራምን ውጤታማ በማድረግ በመቀንጨር የተጠቁ 6 ሚሊየን ህፃናትን ለመታደግ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል።
የሰቆጣ ቃል ኪዳን የሙከራ ምእራፍ ትግበራ የ2012 ዓ.ም የመጀመሪያ ግማሽ አመት አፈጻጸም ግምገማ በዋግኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የሰቆጣ ቃል ኪዳን ስምምነት ፕሮግራምን ውጤታማ በማድረግ በመቀንጨር የተጠቁ 6 ሚሊየን ህፃናትን ለመታደግ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል።
የሰቆጣ ቃል ኪዳን የሙከራ ምእራፍ ትግበራ የ2012 ዓ.ም የመጀመሪያ ግማሽ አመት አፈጻጸም ግምገማ በዋግኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡