የሀገር ውስጥ ዜና

96 ኢትዮጵያውያን ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

By Tibebu Kebede

February 27, 2020

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ሰለባ የሆኑ 96 ኢትዮጵውያን በዛሬው ዕለት ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።

ተመላሾቹ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በሚገኙ እስር ቤቶች የቆዩ መሆናቸውን በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።