አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ሰለባ የሆኑ 96 ኢትዮጵውያን በዛሬው ዕለት ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
ተመላሾቹ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በሚገኙ እስር ቤቶች የቆዩ መሆናቸውን በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ሰለባ የሆኑ 96 ኢትዮጵውያን በዛሬው ዕለት ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
ተመላሾቹ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በሚገኙ እስር ቤቶች የቆዩ መሆናቸውን በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።