አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአድዋ ድል የህዝቦች የጋራ ውጤት በመሆኑ ለወቅታዊ የሀገሪቱ ችግሮች እንደ ምሳሌ ሊቀርብ እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ።
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የታሪክ ምሁራን እንደገለጹት፥ ድሉ በአንድነትና በህብረት የተመዘገበ በመሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ሊኮሩበት ይገባል።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአድዋ ድል የህዝቦች የጋራ ውጤት በመሆኑ ለወቅታዊ የሀገሪቱ ችግሮች እንደ ምሳሌ ሊቀርብ እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ።
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የታሪክ ምሁራን እንደገለጹት፥ ድሉ በአንድነትና በህብረት የተመዘገበ በመሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ሊኮሩበት ይገባል።