የሀገር ውስጥ ዜና

የአድዋ ድል የህዝቦች የጋራ ውጤት በመሆኑ ለወቅታዊ የሀገሪቱ ችግሮች እንደ ምሳሌ ሊቀርብ ይገባል -ምሁራን

By Tibebu Kebede

February 27, 2020

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአድዋ ድል የህዝቦች የጋራ ውጤት በመሆኑ ለወቅታዊ የሀገሪቱ ችግሮች እንደ ምሳሌ ሊቀርብ እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ።

ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የታሪክ ምሁራን እንደገለጹት፥ ድሉ በአንድነትና በህብረት የተመዘገበ በመሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ሊኮሩበት ይገባል።