አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻው ቻይና የሆነው የኮሮና ቫይረስ በተለያዩ የአለም ሀገራት ተሰራጭቶ 83 ሺህ ሰዎች ማጥቃቱ ተነግሯል።
ከዚህ ባለፈ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከ 2 ሺህ 788 ሰዎች ህይወታቸውን እንዳጡ ነው መረጃዎች የሚያመለክቱት።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻው ቻይና የሆነው የኮሮና ቫይረስ በተለያዩ የአለም ሀገራት ተሰራጭቶ 83 ሺህ ሰዎች ማጥቃቱ ተነግሯል።
ከዚህ ባለፈ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከ 2 ሺህ 788 ሰዎች ህይወታቸውን እንዳጡ ነው መረጃዎች የሚያመለክቱት።