አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከአውሮፓ ህብረት የውስጥ ጉዳዮች ኮሚሽነር ይልቫ ጆሐንሰን ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም ወይዘሮ ሙፈሪሃት ኢትዮጵያ እያደረገች ስላለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ ለኮሚሽነሯ ገለጻ ያደረጉላቸው ሲሆን፥ የአውሮፓ ህብረት ለውጡን በማበረታታትና በመደገፍ ያሳየውን አጋርነትም አድንቀዋል።
ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision