ስፓርት

የ2022 ካዛኪስታን – ዱሻንቤ ኢንተርናሽናል ግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው

By ዮሐንስ ደርበው

April 17, 2022

በሌላ በኩል በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው የ2022 የደቡብ ኮርያ – ሴኡል ማራቶን በወንዶች አትሌት ሞስነት ገረመው የቦታውን ሰዓት በማሻሻል እና 2 ሰዓት 4 ደቂቃ 43 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት አሸንፏል፡፡

በተመሳሳይ በዚሁ የውድድር መርሐ ግብር ሄርጳሳ ነጋሳ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል፡፡