በሌላ በኩል በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው የ2022 የደቡብ ኮርያ – ሴኡል ማራቶን በወንዶች አትሌት ሞስነት ገረመው የቦታውን ሰዓት በማሻሻል እና 2 ሰዓት 4 ደቂቃ 43 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት አሸንፏል፡፡
በተመሳሳይ በዚሁ የውድድር መርሐ ግብር ሄርጳሳ ነጋሳ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል፡፡
በሌላ በኩል በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው የ2022 የደቡብ ኮርያ – ሴኡል ማራቶን በወንዶች አትሌት ሞስነት ገረመው የቦታውን ሰዓት በማሻሻል እና 2 ሰዓት 4 ደቂቃ 43 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት አሸንፏል፡፡
በተመሳሳይ በዚሁ የውድድር መርሐ ግብር ሄርጳሳ ነጋሳ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል፡፡