ከአዲስ አበባ፣ሚያዝያ 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ወለጋ ዞን ለመኸር ወቅት የሚያገለግል 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ የተፈጥሮ ማዳበሪያ መዘጋጀቱን የዞኑ የግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ ፡፡
በጽህፈት ቤቱ የአፈር ለምነት ማሻሻያ ቡድን መሪ አቶ ዓለሙ አስፋው እንደገለጹት÷ በአርሶ አደሮች የተዘጋጀው የተፈጥሮ ማዳበሪያ 118 ሺህ 735 ሄክታር መሬት የማልማት አቅም ያለው ነው።
ከአዲስ አበባ፣ሚያዝያ 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ወለጋ ዞን ለመኸር ወቅት የሚያገለግል 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ የተፈጥሮ ማዳበሪያ መዘጋጀቱን የዞኑ የግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ ፡፡
በጽህፈት ቤቱ የአፈር ለምነት ማሻሻያ ቡድን መሪ አቶ ዓለሙ አስፋው እንደገለጹት÷ በአርሶ አደሮች የተዘጋጀው የተፈጥሮ ማዳበሪያ 118 ሺህ 735 ሄክታር መሬት የማልማት አቅም ያለው ነው።