አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከ1 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የነጻ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና እየተሰጠ መሆኑ ተገለፀ።
የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ አቶ ተመስገን ተሾመ ÷ ሆስፒታሉ ህክምናውን እየሰጠ ያለው ከ”ሂማሊያን ካታራክትና ላይፍ ፎር ዘ ዎርልድ” ከተሰኙ ግብረሰናይ ድርጅቶች ጋር በመተባበር መሆኑን ተናግረዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከ1 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የነጻ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና እየተሰጠ መሆኑ ተገለፀ።
የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ አቶ ተመስገን ተሾመ ÷ ሆስፒታሉ ህክምናውን እየሰጠ ያለው ከ”ሂማሊያን ካታራክትና ላይፍ ፎር ዘ ዎርልድ” ከተሰኙ ግብረሰናይ ድርጅቶች ጋር በመተባበር መሆኑን ተናግረዋል።