አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመኽር ወቅት ልማት የሚውል 215 ሺህ ኩንታል ምርጥ ዘር ለአምራቹ እየተሰራጨ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ።
በቢሮው የግብርና ግብአትና የገጠር ፋይናንስ አቅርቦት ዳይሬክተር ወይዘሮ ሙሽራ ሲሳይ እንዳመለከቱት÷ በክልሉ ለመኸር ወቅት 300 ሺህ ኩንታል ምርጥ ዘር ከተለያዩ አካላት ለማሰብሰብ ታቅዷል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመኽር ወቅት ልማት የሚውል 215 ሺህ ኩንታል ምርጥ ዘር ለአምራቹ እየተሰራጨ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ።
በቢሮው የግብርና ግብአትና የገጠር ፋይናንስ አቅርቦት ዳይሬክተር ወይዘሮ ሙሽራ ሲሳይ እንዳመለከቱት÷ በክልሉ ለመኸር ወቅት 300 ሺህ ኩንታል ምርጥ ዘር ከተለያዩ አካላት ለማሰብሰብ ታቅዷል።