አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የበልግ ዝናብ ሊያስከትል የሚችለውን አደጋ መቋቋም በሚቻልበት ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡
የሶማሌ ክልል ከፍተኛ የድርቅ ምላሽ ኮሚቴ መደበኛ ጉባኤ የተካሄደ ሲሆን ÷ በመድረኩ የድርቁ ምላሽ ሁኔታና መጣል የጀመረውን የበልግ ዝናብ ሊያስከትል የሚችለውን አደጋ መቋቋም በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደርጓል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የበልግ ዝናብ ሊያስከትል የሚችለውን አደጋ መቋቋም በሚቻልበት ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡
የሶማሌ ክልል ከፍተኛ የድርቅ ምላሽ ኮሚቴ መደበኛ ጉባኤ የተካሄደ ሲሆን ÷ በመድረኩ የድርቁ ምላሽ ሁኔታና መጣል የጀመረውን የበልግ ዝናብ ሊያስከትል የሚችለውን አደጋ መቋቋም በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደርጓል።