የሀገር ውስጥ ዜና

1ሺህ 149 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

By Feven Bishaw

April 22, 2022

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 149 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ፡፡

ከተመላሾቹ መካከል 14ቱ ሕፃናት ሲሆኑ፥ 1 ሺህ 135ቱ ወንዶች መሆናቸው ታውቋል፡፡