አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 149 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ፡፡
ከተመላሾቹ መካከል 14ቱ ሕፃናት ሲሆኑ፥ 1 ሺህ 135ቱ ወንዶች መሆናቸው ታውቋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 149 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ፡፡
ከተመላሾቹ መካከል 14ቱ ሕፃናት ሲሆኑ፥ 1 ሺህ 135ቱ ወንዶች መሆናቸው ታውቋል፡፡