አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ837 ህግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ ፍትህ ቢሮ አስታወቀ፡፡
የክልሉ ፍትህ ቢሮ ሃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ ÷ የይቅርታ ሂደቱ በወንጀል ሕጉ ላይ የተቀመጠውን የይቅርታ አዋጅ መርህ ተከትሎ የተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል ፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ837 ህግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ ፍትህ ቢሮ አስታወቀ፡፡
የክልሉ ፍትህ ቢሮ ሃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ ÷ የይቅርታ ሂደቱ በወንጀል ሕጉ ላይ የተቀመጠውን የይቅርታ አዋጅ መርህ ተከትሎ የተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል ፡፡