አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የሸዋል ኢድ በዓል አከባበር በህዝቦች እና በሃይማኖቶች መካከል ፍቅርን፣ መቻቻልንና አብሮነትን ሊያጠናክር በሚችል መልኩ ለማክበር እየተሰራ መሆኑን የ የክልሉ ርዕሰ መስተደድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡
የሀረሪ ክልል ካቢኔ በክልሉ በተለይም ከሸዋል ኢድ በዓል ጋር በተያያዘ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን ገምግሟል።
አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የሸዋል ኢድ በዓል አከባበር በህዝቦች እና በሃይማኖቶች መካከል ፍቅርን፣ መቻቻልንና አብሮነትን ሊያጠናክር በሚችል መልኩ ለማክበር እየተሰራ መሆኑን የ የክልሉ ርዕሰ መስተደድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡
የሀረሪ ክልል ካቢኔ በክልሉ በተለይም ከሸዋል ኢድ በዓል ጋር በተያያዘ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን ገምግሟል።