አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የጎብኚ እንቅስቃሴ እርቆት በመቆየቱ የቅርሱ አገልጋዮች፣ ጠባቂዎችና የከተማዋ ነዋሪዎች ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን ተናግረዋል፡፡
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በስፍራው ባደረገው ምልከታ ይህን ማረጋገጥ ችሏል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የጎብኚ እንቅስቃሴ እርቆት በመቆየቱ የቅርሱ አገልጋዮች፣ ጠባቂዎችና የከተማዋ ነዋሪዎች ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን ተናግረዋል፡፡
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በስፍራው ባደረገው ምልከታ ይህን ማረጋገጥ ችሏል።