የሀገር ውስጥ ዜና

ላሊበላ የጎብኚ እንቅስቃሴ እርቋት በመቆየቷ የከተማዋ ነዋሪዎች ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን ተናገሩ

By Feven Bishaw

April 26, 2022

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የጎብኚ እንቅስቃሴ እርቆት በመቆየቱ የቅርሱ አገልጋዮች፣ ጠባቂዎችና የከተማዋ ነዋሪዎች ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን ተናግረዋል፡፡

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በስፍራው ባደረገው ምልከታ ይህን ማረጋገጥ ችሏል።