አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 124ኛው የዓድዋ ድል በዓል ተከብሮ ዋለ። በዓሉን ምክንያት በማድረግም በአዲስ አበባ ንጋት ላይ መድፍ ተተኩሷል።