የሀገር ውስጥ ዜና

124ኛው የዓድዋ ድል በዓል ተከበረ

By Tibebu Kebede

March 02, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 124ኛው የዓድዋ ድል በዓል ተከብሮ ዋለ።

በዓሉን ምክንያት በማድረግም በአዲስ አበባ ንጋት ላይ መድፍ ተተኩሷል።