Fana: At a Speed of Life!

በባሕርዳር ከተማ ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር ዝግጅት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕርዳር ከተማ ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር ዝግጅት ተካሄደ።

የጎዳና ላይ ኢፍጣር ዝግጅት የባሕር ዳር ከተማና በአካባቢው የሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት ነው የተካሄደው።

በዝግጅቱ ላይ የክርስትና እና የሌሎች ሃይማኖቶች ተከታይ አባቶች መገኘታቸውን የአሚኮ ዘገባ ያመላክታል።

የሃይማኖት አባቶች በዝግጅቱ ላይ የመከባበርና የአብሮነት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.