አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጤና ሚኒስትር ጂያን ምባንዳ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸው በሁለቱ አገራት በጤናው ዘርፍ ጠንካራ አጋርነት መፍጠር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጤና ሚኒስትር ጂያን ምባንዳ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸው በሁለቱ አገራት በጤናው ዘርፍ ጠንካራ አጋርነት መፍጠር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡