የሀገር ውስጥ ዜና

የመደጋገፍ እሴትን በማጎልበት አንድነታችንን እናጠናክራለን – የሃይማኖት አባቶች

By Feven Bishaw

April 30, 2022

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደጋገፍ እና የአብሮነት እሴትን በማጎልበት አንድነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በሀረሪ ክልል የሃይማኖት አባቶች ገለጹ።

በክልሉ በኢድ አልፈጥር በዓል የስግደት ሥነ -ሥርዓት የሚካሄድበትን ቦታ የሃይማኖት አባቶች እና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች አጽድተዋል።