አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደጋገፍ እና የአብሮነት እሴትን በማጎልበት አንድነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በሀረሪ ክልል የሃይማኖት አባቶች ገለጹ።
በክልሉ በኢድ አልፈጥር በዓል የስግደት ሥነ -ሥርዓት የሚካሄድበትን ቦታ የሃይማኖት አባቶች እና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች አጽድተዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደጋገፍ እና የአብሮነት እሴትን በማጎልበት አንድነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በሀረሪ ክልል የሃይማኖት አባቶች ገለጹ።
በክልሉ በኢድ አልፈጥር በዓል የስግደት ሥነ -ሥርዓት የሚካሄድበትን ቦታ የሃይማኖት አባቶች እና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች አጽድተዋል።