አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን የሰሜን ምሥራቅ ክፍሎች እያካሄደች ባለው የማጥቃት ዘመቻ 389 ኢላማዎችን መምታቷን አስታውቃለች፡፡
በሰሜን ምሥራቅ የዩክሬን ግዛት ውስጥ ጦሯን እንደገና ማሰማራቷንም ነው ሩስያ የገለጸችው።
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን የሰሜን ምሥራቅ ክፍሎች እያካሄደች ባለው የማጥቃት ዘመቻ 389 ኢላማዎችን መምታቷን አስታውቃለች፡፡
በሰሜን ምሥራቅ የዩክሬን ግዛት ውስጥ ጦሯን እንደገና ማሰማራቷንም ነው ሩስያ የገለጸችው።