አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ሀይማኖትን ሽፋን በማድረግ የተፈጠረው ክስተት የክርስትናንም ሆነ የእስልምናን እምነቶች እንደማይወክል የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደ ወቅታዊ የጎንደር ከተማ ጉዳይን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ሀይማኖትን ሽፋን በማድረግ የተፈጠረው ክስተት የክርስትናንም ሆነ የእስልምናን እምነቶች እንደማይወክል የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደ ወቅታዊ የጎንደር ከተማ ጉዳይን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡