የሀገር ውስጥ ዜና

በድርቅ ለተጎዱ የሶማሌ ክልል ወገኖች ከ27 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የምግብ ድጋፍ ተደረገ

By Feven Bishaw

April 30, 2022

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድርቅ ለተጎዱ የሶማሌ ክልል ወገኖች የሚሆን ከ27 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የምግብ ድጋፍ ተደረገ፡፡

ድጋፉ ሜንስቸን ፉር በተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅት የተበረከተ ሲሆን÷ በ25 ተሳቢ ተሽከርካሪዎች ጅግጅጋ እንደደረሰ ተገልጿል፡፡