አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድርቅ ለተጎዱ የሶማሌ ክልል ወገኖች የሚሆን ከ27 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የምግብ ድጋፍ ተደረገ፡፡
ድጋፉ ሜንስቸን ፉር በተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅት የተበረከተ ሲሆን÷ በ25 ተሳቢ ተሽከርካሪዎች ጅግጅጋ እንደደረሰ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድርቅ ለተጎዱ የሶማሌ ክልል ወገኖች የሚሆን ከ27 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የምግብ ድጋፍ ተደረገ፡፡
ድጋፉ ሜንስቸን ፉር በተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅት የተበረከተ ሲሆን÷ በ25 ተሳቢ ተሽከርካሪዎች ጅግጅጋ እንደደረሰ ተገልጿል፡፡