አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍን ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት ተገቢውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ።
የኦሮሚያ ክልል የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ንቅናቄ መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍን ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት ተገቢውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ።
የኦሮሚያ ክልል የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ንቅናቄ መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡