አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ከልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በቀብሪዳሀር ከተማ ለሚገነባው በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት የመሠረት ድንጋይ አስቀመጠዋል።
ትምህርት ቤቱ “ሰዎች ለሰዎች” በተባለው የጀርመን ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት ድጋፍ የሚገነባ መሆኑም ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ከልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በቀብሪዳሀር ከተማ ለሚገነባው በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት የመሠረት ድንጋይ አስቀመጠዋል።
ትምህርት ቤቱ “ሰዎች ለሰዎች” በተባለው የጀርመን ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት ድጋፍ የሚገነባ መሆኑም ተገልጿል።