የሀገር ውስጥ ዜና

“ለበርካታ ዓመታት ንፁሃን ዜጎች በጅምላ በተገደሉበት ስፍራ የት/ቤት ግንባታ በማስጀመራችን ደስታ ይሰማናል!” – አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

By Feven Bishaw

May 06, 2022

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ከልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በቀብሪዳሀር ከተማ ለሚገነባው በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት የመሠረት ድንጋይ አስቀመጠዋል።

ትምህርት ቤቱ “ሰዎች ለሰዎች” በተባለው የጀርመን ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት ድጋፍ የሚገነባ መሆኑም ተገልጿል።