አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን በሃይማኖት ሽፋን ለዘመነት የኖሩትን አብሮነትና የመቻቻል እሴቶችን ለመሸርሸር የሚሰሩ አካላትን በጽኑ እንደሚያወግዙ የዞኑ ነዋሪዎች ገለጹ።
በዞኑ በሁሉም ወረዳዎችና የከተማ አስተዳደሮች የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች ከባለድርሻ አካላት ጋር በወቅታዊ ሀገራዊና ከባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን በሃይማኖት ሽፋን ለዘመነት የኖሩትን አብሮነትና የመቻቻል እሴቶችን ለመሸርሸር የሚሰሩ አካላትን በጽኑ እንደሚያወግዙ የዞኑ ነዋሪዎች ገለጹ።
በዞኑ በሁሉም ወረዳዎችና የከተማ አስተዳደሮች የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች ከባለድርሻ አካላት ጋር በወቅታዊ ሀገራዊና ከባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።