አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከልዩ ልዩ የገቢ ምንጮች ከ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ።
በዘንድሮው በጀት ዓመት ገቢ በዘጠኝ ወራት 1 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ መታቀዱን የቢሮው ኃላፊ አቶ መሀመድ ሀሰን ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከልዩ ልዩ የገቢ ምንጮች ከ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ።
በዘንድሮው በጀት ዓመት ገቢ በዘጠኝ ወራት 1 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ መታቀዱን የቢሮው ኃላፊ አቶ መሀመድ ሀሰን ገልጸዋል።