አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣2012 (ኤ ቢ ሲ) በሀገሪቱ ከሚገኙ ቅርሶች እድሳት ጋር ተያይዞ የሚነሱ ችግሮችን ለመፍታት የተጠናከረ ስራ መጀመሩን የኢትዮጵያ ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አሰታውቋል።
ለእደሳቱ ስራ የሚደረገው ጥናት መጀመሩን የገለጹት አቶ ሃይሉ ፥ ይህም እስከ ታህሳስ 2013 ዓ.ም ድረስ እንደሚካሄድ አንስተዋል።
የጥናት ውጤቱን ተከትሎም ተግባራዊ የጥገና ስራው ይጀመራል ብለዋል።
በሹመት አለማየሁ