አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የበኩሉን ድጋፍ እንደሚያደርግ የድርጅቱ የኢትዮጵያ ፅህፈት ቤት አስተባባሪ ገለፁ።
የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ ጋር ተወያይተዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የበኩሉን ድጋፍ እንደሚያደርግ የድርጅቱ የኢትዮጵያ ፅህፈት ቤት አስተባባሪ ገለፁ።
የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ ጋር ተወያይተዋል።