የሀገር ውስጥ ዜና

ለአገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት ተመድ የበኩሉን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋገጠ

By Feven Bishaw

May 12, 2022

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የበኩሉን ድጋፍ እንደሚያደርግ የድርጅቱ የኢትዮጵያ ፅህፈት ቤት አስተባባሪ ገለፁ።

የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ ጋር ተወያይተዋል።