አዲስ አበባ ፣ግንቦት 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት የሽብር ቡድን ዳግም የጦር ነጋሪትን መጎሰም መጀመሩ ቡድኑ ያለጦርነት መኖር እንደማይችል ያሳያል ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡
አሸባሪ ቡድኑ በአፈቀላጤዎች በኩል በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየዞረ የጦርነት ቅስቀሳና ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የሚያመላክቱ መረጃዎች እየወጡ ነው፡፡
አዲስ አበባ ፣ግንቦት 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት የሽብር ቡድን ዳግም የጦር ነጋሪትን መጎሰም መጀመሩ ቡድኑ ያለጦርነት መኖር እንደማይችል ያሳያል ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡
አሸባሪ ቡድኑ በአፈቀላጤዎች በኩል በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየዞረ የጦርነት ቅስቀሳና ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የሚያመላክቱ መረጃዎች እየወጡ ነው፡፡