የሀገር ውስጥ ዜና

የፌዴራል የስራ ቋንቋዎችን ቁጥር መጨመር ልሳነ ብዙ ሀገረ መንግስት ለመገንባት ያስችላል-ምሁራን

By Tibebu Kebede

March 03, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የስራ ቋንቋዎችን ቁጥር መጨመር ልሳነ ብዙ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሚያስችል መሆኑን ምሁራን ገለጹ።

የሚኒስተሮች ምክር ቤት ከአማርኛ ቋንቋ ተጨማሪ አፋን ኦሮሞ፣ ትግርኛ፣ ሶማሊኛ እና አፋርኛ የፌዴራል የስራ ቋንቋ እንዲሆኑ መወሰኑ ይታወሳል።