አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የስራ ቋንቋዎችን ቁጥር መጨመር ልሳነ ብዙ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሚያስችል መሆኑን ምሁራን ገለጹ።
የሚኒስተሮች ምክር ቤት ከአማርኛ ቋንቋ ተጨማሪ አፋን ኦሮሞ፣ ትግርኛ፣ ሶማሊኛ እና አፋርኛ የፌዴራል የስራ ቋንቋ እንዲሆኑ መወሰኑ ይታወሳል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የስራ ቋንቋዎችን ቁጥር መጨመር ልሳነ ብዙ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሚያስችል መሆኑን ምሁራን ገለጹ።
የሚኒስተሮች ምክር ቤት ከአማርኛ ቋንቋ ተጨማሪ አፋን ኦሮሞ፣ ትግርኛ፣ ሶማሊኛ እና አፋርኛ የፌዴራል የስራ ቋንቋ እንዲሆኑ መወሰኑ ይታወሳል።