አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ ፋፈን ዞን ደጋህሌ ከተማ በግብርና ሥራ የሚተዳደሩ ዜጎች ለገበያ ያቀረቡትን ፍራፍሬ ጎብኝተዋል።
የደጋህሌ ከተማ ለግብርና ምቹ ከሆኑ የክልሉ ከተሞች አንዷ ስትሆን አርሶ አደሮች የሚያመርቱትን ፍራፍሬ ለአካባቢው በተለይ ለጅግጅጋ ከተማ ገበያ እንደሚያቀርቡ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ ፋፈን ዞን ደጋህሌ ከተማ በግብርና ሥራ የሚተዳደሩ ዜጎች ለገበያ ያቀረቡትን ፍራፍሬ ጎብኝተዋል።
የደጋህሌ ከተማ ለግብርና ምቹ ከሆኑ የክልሉ ከተሞች አንዷ ስትሆን አርሶ አደሮች የሚያመርቱትን ፍራፍሬ ለአካባቢው በተለይ ለጅግጅጋ ከተማ ገበያ እንደሚያቀርቡ ተገልጿል፡፡