አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኢንቨስትመንት ማነቆዎችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን አስታወቁ።
የክልሉ የኢንቨስመንት ፎረም “ሃላፊነት የተላበሰ የግብርና ኢንቨስትመንት ለሁለንተናዊ ስኬት” በሚል መሪ ሀሳብ በአሶሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኢንቨስትመንት ማነቆዎችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን አስታወቁ።
የክልሉ የኢንቨስመንት ፎረም “ሃላፊነት የተላበሰ የግብርና ኢንቨስትመንት ለሁለንተናዊ ስኬት” በሚል መሪ ሀሳብ በአሶሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።