146 ዜጎች ከየመን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ከየመን ወደ ኢትዮጵያ በተደረገ የአንድ ጊዜ በረራ 146 ዜጎችን ወደ አገራቸው መመለስ ተችሏል።
ከተመለሱት መካከል 126 ወንዶች 15 ሴቶችና 5 ህጻናት እንደሚገኙበት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ከየመን ወደ ኢትዮጵያ በተደረገ የአንድ ጊዜ በረራ 146 ዜጎችን ወደ አገራቸው መመለስ ተችሏል።
ከተመለሱት መካከል 126 ወንዶች 15 ሴቶችና 5 ህጻናት እንደሚገኙበት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡