አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የሞጁላር መረጃ ማዕከልን በጋራ ለመጠቀም የሚያስችል ሥምምነት ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ተፈራረመ።
ተቋሙ ሥምምነቱን የተፈራረመው ከዘመን፣ ዘምዘምና ሂጅራ ባንኮች እንዲሁም ሬስ ማይክሮ ፋይናስና ከዌብስክሪብስ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ነው።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የሞጁላር መረጃ ማዕከልን በጋራ ለመጠቀም የሚያስችል ሥምምነት ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ተፈራረመ።
ተቋሙ ሥምምነቱን የተፈራረመው ከዘመን፣ ዘምዘምና ሂጅራ ባንኮች እንዲሁም ሬስ ማይክሮ ፋይናስና ከዌብስክሪብስ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ነው።