አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር በሐረሪ ክልል በአንድ ቀን 100 ሺህ የችግኝ ጉድጓድ መቆፈሩ ተገለፀ፡፡
የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ÷በሐረሪ ክልል በ2014 አረንጓዴ አሻራ 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ችግኞች ለመትከል እቅድ መያዙን ተናግረዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር በሐረሪ ክልል በአንድ ቀን 100 ሺህ የችግኝ ጉድጓድ መቆፈሩ ተገለፀ፡፡
የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ÷በሐረሪ ክልል በ2014 አረንጓዴ አሻራ 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ችግኞች ለመትከል እቅድ መያዙን ተናግረዋል።