የሀገር ውስጥ ዜና

በሐረሪ ክልል በአንድ ቀን 100 ሺህ የችግኝ ጉድጓድ ተቆፈረ

By Feven Bishaw

May 22, 2022

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር በሐረሪ ክልል በአንድ ቀን 100 ሺህ የችግኝ ጉድጓድ መቆፈሩ ተገለፀ፡፡

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ÷በሐረሪ ክልል በ2014 አረንጓዴ አሻራ 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ችግኞች ለመትከል እቅድ መያዙን ተናግረዋል።