Fana: At a Speed of Life!

በግጭት ምክንያት ከቀያቸው የሚፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር ከ100 ሚሊየን ማለፉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ የሥደተኞች ኮሚሽን በግጭቶች አስገዳጅነት ከቀያቸው የሚፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር ለመጀመሪያ ጊዜ ከ100 ሚሊየን ማለፉን አስታወቀ፡፡

በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የተከሰተው ጦርነት የሥደተኞችን ቁጥር ከ100 ሚሊየን እንዲልቅ እንዳደረገው ኮሚሽኑ ማስታወቁን ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.