አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት ከኖርዌይ የአየር ንብረት እና አከባቢ ሚኒስቴር ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡
ሚኒስትሯ የኖርዌይ የአየር ንብረት እና አከባቢ ሚኒስቴር ልዩ ልዑካኑን የመሩትን ሃንስ ብራትስካርን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት ከኖርዌይ የአየር ንብረት እና አከባቢ ሚኒስቴር ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡
ሚኒስትሯ የኖርዌይ የአየር ንብረት እና አከባቢ ሚኒስቴር ልዩ ልዑካኑን የመሩትን ሃንስ ብራትስካርን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡