አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከአዳና ቻምበር ኦፍ ፎረም እና ከአዳና ቆንስላ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት እድል የሚያስተዋውቅ ፎረም በቱርክ አዳና ከተማ ተካሂዷል።
በፎረሙ በቱርክ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተሰማሩ ባለሃብቶች እንዲሁም የሦስት ከተሞች የክብር ቆንስላዎች ተሳትፈዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከአዳና ቻምበር ኦፍ ፎረም እና ከአዳና ቆንስላ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት እድል የሚያስተዋውቅ ፎረም በቱርክ አዳና ከተማ ተካሂዷል።
በፎረሙ በቱርክ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተሰማሩ ባለሃብቶች እንዲሁም የሦስት ከተሞች የክብር ቆንስላዎች ተሳትፈዋል።