የሀገር ውስጥ ዜና

በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የግሉን ዘርፍ በቀዳሚነት እንዲሳተፍ ማድረግ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑ ተገለጸ

By Feven Bishaw

May 26, 2022

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂው ዘርፍ ለኢኮኖሚያዊ እድገት የሚኖረው ድርሻ ከፍተኛ በመሆኑ የግሉን ዘርፍ በቀዳሚነት እንዲሳተፍ ማድረግ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡

ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ከግሉ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ጋር በዘርፉ ስራዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት እያደረገ ነው፡፡