የሀገር ውስጥ ዜና

በአማራ ክልል የሕግ የበላይነትን የማስከበር ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል- የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ

By Feven Bishaw

May 26, 2022

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሕግ የበላይነትን የማስከበር ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡