አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሕግ የበላይነትን የማስከበር ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡