የሀገር ውስጥ ዜና

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ከዓለም አቀፍ የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

March 05, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ከዓለም የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፕሬዚዳንት አንድሪው ሱሊቫን ጋር ተወያዩ።

በውይይታቸውም ተቋማቱ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በቅንጅት መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።