አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ከዓለም የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፕሬዚዳንት አንድሪው ሱሊቫን ጋር ተወያዩ።
በውይይታቸውም ተቋማቱ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በቅንጅት መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ከዓለም የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፕሬዚዳንት አንድሪው ሱሊቫን ጋር ተወያዩ።
በውይይታቸውም ተቋማቱ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በቅንጅት መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።