አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው መሪ ዚያድባሬ ጦር በ1969 ዓ.ም ኢትዮጵያን ለመውረር የሞከረበትና ድል የተደረገበት የካራማራ ድል 42ኛ ዓመት በዛሬው ዕለት ተከበረ።
በዓሉ አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮ ኩባ የወዳጅነት ፓርክ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው መሪ ዚያድባሬ ጦር በ1969 ዓ.ም ኢትዮጵያን ለመውረር የሞከረበትና ድል የተደረገበት የካራማራ ድል 42ኛ ዓመት በዛሬው ዕለት ተከበረ።
በዓሉ አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮ ኩባ የወዳጅነት ፓርክ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።