አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌስቡክ የሚሰራጩ የጥላቻ ንግግሮችን ኩባንያው መቆጣጠር አለመቻሉን ወይም አለመፈለጉን በማይናማር እና በኢትዮጵያ ላይ የተካሄደ ጥናት አመለከተ።
በፌስቡክ የተሰራጩ ግጭት ቆስቋሽ የጥላቻ መልዕክቶች በማይናማር ጅምላ ጭፍጨፋ ማስከተላቸውንና ኢትዮጵያም በፌስቡክ በኩል የተሰራጩ የጥላቻ ንግግሮች ሰለባ መሆኗን የተካሄደው ጥናት አብራርቷል።
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌስቡክ የሚሰራጩ የጥላቻ ንግግሮችን ኩባንያው መቆጣጠር አለመቻሉን ወይም አለመፈለጉን በማይናማር እና በኢትዮጵያ ላይ የተካሄደ ጥናት አመለከተ።
በፌስቡክ የተሰራጩ ግጭት ቆስቋሽ የጥላቻ መልዕክቶች በማይናማር ጅምላ ጭፍጨፋ ማስከተላቸውንና ኢትዮጵያም በፌስቡክ በኩል የተሰራጩ የጥላቻ ንግግሮች ሰለባ መሆኗን የተካሄደው ጥናት አብራርቷል።