አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ማህበረሰቡ እየተሰጠ ያለውን የኮቪድ19 ክትባት እንዲወስድ ጥሪ አቀረቡ፡፡
ሚኒስትሯ የኮቪድ19 ወረርሽኝ አሁንም ብዙዎችን እየጎዳ መሆኑን እና ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ክትባቱን መውሰድ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው አስፍረዋል።
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ማህበረሰቡ እየተሰጠ ያለውን የኮቪድ19 ክትባት እንዲወስድ ጥሪ አቀረቡ፡፡
ሚኒስትሯ የኮቪድ19 ወረርሽኝ አሁንም ብዙዎችን እየጎዳ መሆኑን እና ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ክትባቱን መውሰድ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው አስፍረዋል።